cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

️ ንስር አማራ🦅

የተቀደሰን ነገር በእግሩ ለሚረግጥ ፥ተመልሶም ያጎረሰውን እጅ ለሚናከስ ርኩስ መጫወቻ የማይሆን የነቃ ማህበረሰብ እስክንፈጥር ድረስ ብዕራችን አይነጥፍም። አንድ አማራ ለሁሉም አማራ ፥ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ። 💚💛❤️ እኛን በውስጥ ለማናገር @NISIREamhra2 @NISIREamhraa_bot 👈 ይችን አድራሻ ይጠቀሙ🦅 ንስር አማራ🦅 #የግፉአን_ድምፅ t.me/NISIREamhra

Show more
Advertising posts
42 900
Subscribers
+8024 hours
+1 0437 days
+2 46530 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

🔥ሰበር ዜና‼️ ጨፍጫፊውና ደፋሪው የኦነግ ብልጽግና አራዊት እየታጨደ ይገኛል! በዛሬው ዕለት በጎጃም ብርሸለቆ አካባቢ የአማራ ፋኖ በጎጃም ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም ክፍለጦር አረንዛው ዳሞት ብርጌድ አናብስት ባደረሱት ድንገተኛ ጥቃት በርካታ የኦሮሙማው ጎመን ሙትና ቁስለኛ የተደረገ ሲሆን የቡሬ ዳሞት ብርጌድ ነበልባሎች ለጏዶቻቸው ሽፋን በመስጠት የኦሮሙማውን መንጋ አስተናግደውታል:: በተመሳሳይ ከማንኩሳ ወደ ፍኖተሰላም ሲጏዝ የነበረ አንድ ፖትሮል የኦነግ ብልጽግና አራዊት ሰራዊት በአረንዛው ዳሞት ብርጌድ ማንኩሳ ቢተው ሻለቃ እምሽክ ተደርጏል::
Show all...
62👍 31🎉 6
🔥#መርዓዊ‼️ በዛሬው ዕለት የአማራ ፋኖ በጎጃም አንደኛ ክፍለጦር ታደሰ ሙሉነህ በርጌድ ነበልባሎች በመርዓዊ ከተማ ባደረጉት የተጠና ኦፕሬሽን ቻይና ካምፕ የኮንክሪት ምሽግ ሰርቶ ተደብቆ የነበረው በርካታ የኦነግ ብልጽግና አራዊት ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ተደርጏል:: የቡድንና ነፍስወከፍ መሳሪያዎች በፋኖ ገቢ ተደርገዋል:: #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 9/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
Show all...
77👍 30🙏 14🎉 7
#ሰበር_ዜና‼️ አመሻሹን መርጦ ለማርያም የሚገኘው የሰባ አንደኛ ክፍለጦር አመራሮች በአማራ ፋኖ በጎጃም በዘጠነኛ ክፍለ ጦር አባይ ሸለቆ ብርጌድ ተደመሰሱ። አባይ ሸለቆ ብርጌድ ባደረገው ማጥቃት ከሰማኒያ በላይ የወራሪው አባላት ሲደመሰሱ የሰባ አንደኛ ክፍለጦር አመራሮች ተደምስሰዋል። ከአመራሮቹ የቀረው ከክፍለጦሩ አዛዥ ኮሎኔል አዱኛ የተባለ የወራሪው መሪ ብቻ መሆኑ ተረጋግጧል ። #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 9/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
Show all...
👍 107 20
Photo unavailableShow in Telegram
አሳዛኝ መረጃ‼️ በጣም አሳዛኝ በሆነ ሁኔታ የኦነግ ብልጽግና በተቆጣጠረባቸው አካባቢዎች የሚደፈሩ የአማራ ሴቶችና ህፃናት ከፍተኛ የአካልና የስነልቦና ጫና እየደረሰባቸው ይገኛል:: ከዛም ባለፈ በርካታዎቹ በሚደርስባቸው ጥቃት #እያረገዙ እና #የተላላፊ_በሽታ ሰለባ እየሆኑ ይገኛሉ:: የአማራን ሴቶችና ህፃናት መድፈር ታቅዶና ተጠንቶ በኦሮሙማው ብልጽግና እየተደረገ ያለ አውሬነት ነው:: እናት ፣ እህት ፣ ሚስት ፣ ልጅ ያለው ወንድም ይሁን ሴት የሆነ አማራ እንደ ህዝብ ተነስቶ በአስቸኳይ ይህን የአውሬ ስብስብ ከቀዬው ማፅዳቱ ግድ ነው‼️ ወራሪው መንጋ ከሚጠላን በላይ ጠላትን ጠልተንና አፅድተን ትግሉን በአጭር መቋጨት አለብን::
Show all...
😢 66👍 47
Photo unavailableShow in Telegram
👍 170🙏 18 15
ትምህርትን የፕሮፖጋንዳ መሳሪያ ማድረግ አይቻልም:: ___ መስከረም 9/2017 ዓ/ም ___ የአማራ ሕዝብ በወራሪው ሰራዊት የተደረገበትን ሁሉን አቀፍ ወረራ ለመመከት የሚያደርገው ይፋዊ ጦርነት ከጀመረ ከ14 ወራት በላይ ሆኖታል:: ዘር ማጥፋትን ዓላማው ባደረገው የብልጽግና ጦርነት ምክንያት የአማራ ሕዝብ መሰረታዊ መብቶቹ ብቻ ሳይሆኑ እንደ ሕዝብም ሆነ እንደ ዜጋ የመኖር መብቱ ተነፍጎ ጭፍጨፋ እየተፈጸመበት ይገኛል:: ለሀገር እና ለሕዝብ ደንታ ቢስ የሆነው የብልጽግና ቡድን ያሰማራው ሰራዊት በርካታ የትምህርት ተቋማትን በማውደም እና ቁሳቁሳቸውን በመዝረፍ ከፊሎችንም  የወታደር ካምፕ በማድረግ አገልግሎት እንዳይሰጡ አድርጓል:: በዚህ ሐቅ እና ሀገራዊ ሁኔታ ላይ መሆናችንን ከሕዝብ መደበቅ  የማይችለው አገዛዝ ሕጻናት ከቤት ወጥተው በሰላም መመለስ በማይችሉበት፣ ከትናንሽ እስከ ትላልቅ ከተሞች የጥይት አረር በሚዘንብበት፣ መኖሪያ መንደሮችን ጨምሮ ሰወች ለማኅበራዊ አገልግሎት የሚንቀሳቀሱባቸው በርካት ቦታዎች የጦር አውድማ እና የተዋጊዎች ምሽግ በሆኑበት ሁኔታ ውስጥ የትምህርት ተግባርን ማከናወን እንደሚችል አድርጎ ተከታታይ የፕሮፖጋንዳ ስራዎችን በመስራት ላይ ይገኛል:: ማናቸውንም ሰብአዊ ተግባር ለፕሮፖጋንዳ ፍጆታ በማዋል ነውረኛ ፖለቲካ የሚሰራው ይህ ቡድን የሚያናፍሰው ፕሮፖጋንዳ ሀሰተኛ መሆኑን ሕዝቡ በሚገባ የሚረዳው ቢሆንም እንደ አማራ ፋኖ በጎጃም ከዚህ በፊት በዚህ ጉዳይ ላይ የሰጠነው መግለጫ እንደተጠበቀ ሆኖ በጉዳዩ ላይ ያለንን ግልጽ አቋም በድጋሜ ለሕዝብ ግልጽ ማድረግ እንደሚገባን አምነንበታል:: በመሆኑም:- 1. የአማራ ተማሪዎች በፈራረሱ እና በወደሙ ትምህርት ቤቶች ታጉረው ትምህርት እያገኙ እንደሆኑ ተደርጎ ለሚለፈፍ ፕሮፖጋንዳ መሳሪያ እንዲሆኑ አንፈቅድም:: 2. ትምህርት ማለት ትውልድ ያልደረሰበትን ሕዝብ ያልተገነዘበውን ነባር  ገሀድ፣ ሁለንታ እና ሀብት ሳይንሳዊ፣ ታሪካዊ፣ ሥነ ልቦናዊ፣ ምርምር እና ግኝታዊ ትኩረትን መሰረት በማድረግ ሕዝብን ከጨለማ ወደ ብርሃን የሚመራ የእውቀት የጥበብ የፍልስፍና የታሪክ መንገድ ነው:: ከዚህ ፍጹም በተቃረነ ሁኔታ በሜካናይዝድ የሚጨፈጨፍን ሕዝብ ለትምህርት አይደለም ለመኖርም በማይመጥን ከባቢያዊ ሁኔታ ውስጥ ትምህርት ቤቶችን ስራ አስጀመርን ለሚል የገዳይ አገዛዝ የፕሮፓጋንዳ ማሳለጫ ሲባል ህጻናት ህይወታቸው አደጋ ላይ እንዲወድቅ ፍላጎት የለንም። 3.  የአማራ ሕዝብ ህልውና አደጋ ውስጥ ከገባባቸው ነባራዊ ሁኔታዎች መካከል የብልጽግና ማኅበራዊ ጉዳይ ፖሊሲ አፈጻጸም ይገኙበታል:: በመሆኑም የምንታገልለትን የአማራ ሕዝብ መብት እና ፍላጎት የሚመጥን የትምህርት መርሃ ግብር ባልተቀረጸበት ሁኔታ በጠላት ጉዳይ አስፈጻሚነት የሚከናወንን "የትምህርት" ተግባር አይፈቀድም። በአጠቃላይ የአማራ ልጆች የሚማሩት ይህ ጨፍጫፊ አገዛዝ ተገርስሶ በሚገኝ የነጻነት አየር ውስጥ እንጅ በጠላት የትምህርት ሥርዓት በከባድ መሳሪያ በታገዘ ጦርነት ውስጥ የሚደረግ መማር ማስተማር አይኖርም:: አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!   [ክፋት ለማንም በጎነት ለሁሉም !] #ይገቧታል_አይወጡም‼️ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 9/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
Show all...
👍 116 11🎉 5
Photo unavailableShow in Telegram
👍 31 2
🔥#ተጨማሪ_ሀይል_ወደ_አማራ‼️ አሸባሪው አብይ አህመድ ስልጣኑን ለማስጠበቅ ወንበሩን ለማፅናት የድሀን ልጅ እያስፈጀው ይገኛል። በርካታ ሀይል አማራ ምድር አስገብቶ በአናብስቱ ፋኖ #ዱቄት በመደረጉ በአራቱም የኢትዮጵያ ድምበር ሰፍረው የነበሩ #መከላከያ ተብሎ የሚጠራው ስብስብ ወደ አማራ ምድር እያስገባቸው ይገኛል። ከ36 በላይ መኪና የሽብር ቡድኑ ሀይል ኤልባቡር ወደ አማራ ምድር ትናት ጀምሮ ጉዞ ጀምሯል።በተያያዘ መረጃ ከአዲስ አበባ 25 ባስ አዘጋጅተው የኦሮሚያ ልዩሀይልን ትናት ሊያመጡ የነበረ ቢሆንም የኦሮሚያ ልዩሀይል እምቢ በማለቱ እረብሻ በመነሳቱ ስንፈልግ እንጠራችኋለን ብለው ባሶችን መመለሳቼው የንስር አማራ ምንጮች ገልፀዎል‼️ #ይገቧታል_አይወጡም‼️ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 9/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
Show all...
👍 136 7
🔥#ባንዳው_ተቀንድሿል‼️ በደቡብ ወሎ መቅደላ ወረዳ የሸህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ ጓደኛና ዘመድ መሥሎ ብዙ ግዜ መረጃ በመሥጠትና ብዙ የፋኖ ቤተሠቦችን ሲያሣፍንና አመራሮቹንም በመከታተል መረጃ ሲሰጥ የነበረ ባንዳ ተላላኪ በዛሬው እለት በሸህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ መረጃና ደህንነት ክትትል ተደርጎበት መረጃ ስለተገኜበት ለሌላውም ተላላኪ መመሪያ ይሆን ዘንድ እርምጃ ተወስዶበታል ሲል ሸህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ ለንስር አማራ ገልፀዎል‼️ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 9/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
Show all...
👍 129 13🙏 3🎉 2
አዳዲስ የድል ዜናዎችን እናበስራቹሀለን። ተቀላቀሉን ድል ለፋኖ✊💪 ለፈጣን ወቅታዊ ታማኝ መረጃዎች  ሁለቱ የመረጃ ቻናላችንን ይቀላቀሉ። ለወዳጆዎ ያጋሩ።    #Shear ያድርጉ! 1. ንስር አማራ👉👉👉@NISIREamhra 2. ሀገሬ ሚዲያ👉👉👉@hageremedianews
Show all...
👍 84 15🎉 3
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.