የኢትዮጵያ ቡና ፎቶዎች
#የተከፈተበት_አመት_16_06_2013 ቡናዊ ፎቶዎችን በዚ ላኩልን 👉 @UTD14 👉 @Bunnafcbot በእነዚህ ፎቶዋችሁን ላኩልን ወዲያው እንለቀዋለን!
Show more4 128
Subscribers
-124 hours
-277 days
-8930 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና - አደገኞቹ
Photo unavailableShow in Telegram
#ለሁሉም ደጋፊ እንዲደርስ ሼር ይደረግ ውድ የክለባችን ቤተሰቦች ሰላማቹ ይብዛ እንደሚታወቀው እሁድ ነሀሴ19 ውዱ ክለባችን ሰንናፍቀው የነበረውን የኢንተርናሽናል ውድድር የመልስ ጨዋታውን በመዲናችን አዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲዮም የመልሱን ጨዋታ ያደርጋል በብዙ ችግሮች ውስጥ ብንሆንም ሁሌም ከ12ለባሽ ደጋፊ ሚጠበቀውን የዘጠና ደቂቃ ድጋፍ ከታች ላሳደግናቸው ተጫዋቾች ማሳየት አለብን ከደጋፊው በጨዋታው ምን ይጠበቃል ለሚለው ከታች ምስሉ ላይ እና ሁሉም ደጋፊ እንደተመለከትነው በጥሎ ማለፍ ጨዋታ ላይ የተመለከትነው ለስታድዮም ድባብ ሚፈጥሩ ነገሮችን ማድረግ ይጠበቅብናል
1_ሁሉም የክለባችን ደጋፊ ቢጫ ማልያ ቢያደርግ ከተቻለ ቢጫ ማልያ እጁ ላይ የሌለ ሌላ ማልያ ማድረግ ይችላል ቢጫ ቢሆን ግን ይመረጣል በር ላይ ባለሜዳ እንደመሆናችን ከአስተባባሪዋች ጋር በመነጋገር ማልያ ያደረገ ሰው ቅድሚያ ስለሚሰጥ
2_በተለያየ ወቅት የመጡ የክለባችን ባንዲራ ያላቹ ደጋፊዋች ባንዲራ ይዛቹ መምጣት ብትችሉ
3_ከላይ እንደጠቀስኩት በአውን ሰዐት ሁሉም ማለት ይቻላል ከታዳጊ ቡድን እንዲሁም ምንም ኢንተርናሽናል የጨዋታ ልምድ በሌላቸው ተጨዋቾች የተሞላ እንደመሆኑ መጠን ደጋፊው በጨዋታው ለት ዘጠና ደቂቃ ማበረታታቱ ላይ ቢያተኩር ከተጫዋቾቹ ጎን ቢሆን እና ተጫዋቾቹ ላይ ጫና ባይፈጥር ሌላውን ነገር ሚመለከታቸውን ሰዋች ከጨዋታው በኃላ ለመወቃቀሱም ስለምንደርስ ዘጠና ደቂቃ ክለባችንን እናበረታታለን እናሸንፋለን ኢትዮጲያ ቡና ለዘላለም ይኑር 👆👆👆👆
©️ሲስኮ
⏰⏰⏰⏰⏰⏰⏰⏰⏰⏰
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
➡️ @coffeefc 💛🤎
➡️ @coffeefc 💛🤎
⏰⏰⏰⏰⏰⏰⏰⏰⏰⏰
🙏 4
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.