Ethiopian Institution of the Ombudsman
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Data loading in progress...
Ethiopian Institution of the Ombudsman/EIO የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም. 9,045 likes · 145 talking about this. Article 55 of the F.D.R.E. constitution provides that the house of people’s representatives shall
ነሐሴ 22፣2016 የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የባህርዳር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የፍርድ ቤትን ትዕዛዝ የማይፈጽሙ፣ ለህግ የበላይነት የማይገዙ፣ ማን ይነካኛል በሚሉ አመራሮች ምክንያት ስራ መስራት አልቻልኩም አለ፡፡ በአማራ ክልል የሚገኙ በርካታ የመንግስት መስሪያ ቤቶችን የሚመሩ አመራሮች «ለምን እነካለው» በሚል የፍርድ ቤቶችን ትዕዛዝ የማይቀበሉ፣ የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የሚሰጣቸውን ምክረ ሃሰብ የማይፈጽሙ፤ የስራ ኃላፊዎች እንቅፋት እንደሆኑበት ጽህፈት ቤቱ አስረድቷል፡፡ የእነዚህን አመራሮች መስሪያ ቤት በቅርቡ ይፋ እንደሚደርግ የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የባህርዳር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ጋሻነው ደሴ ነግረውናል፡፡ «የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያወጣውን ህግ አልፈጽም ለህግ የበላይነትም አልገዛም ምን ይነካኛል» ለሚሉ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ልዩ ሪፖርት ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት እና ለክልሉ ምክር ቤት እያሰናዱ እንዳሉም የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ጋሻነው ደሴ ነግረውናል፡፡
ከአንድ ወር በፊት በደቡብ ኢትዮጵያ ቀንቾ ሻጫ ጎዘዲ ጎፋ ዞን ጋዜ ጎፋ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ከቦታው በሥጋት የተነሱ ከ620 በላይ አባወራዎች፣ እንደ አዲስ ይመሠረታል ለተባለው የመኖሪያ መንደር ግንባታ በቂ ገንዘብ እንዲመደብ፣ የሕዝብ
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.