cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Gumaa Saaqqataa

Show more
Advertising posts
45 153
Subscribers
+23824 hours
+1487 days
+1 03430 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

https://t.me/major/start?startapp=5028649231 👑 Join me in @Major game and earn $MAJOR token soon! ⭐️ 750 rating bonus for you. ⭐️ 1000 rating bonus if you are Premium.
Show all...
Major

Welcome to @Major bot. Boost your rating by stars and completing tasks. Convert rating to $MAJOR token soon.

👍 7
Photo unavailableShow in Telegram
Major እየሰራቹ ያላቹ ትኩረት ልታደርጉበት የምትችሉበት ሰአት ነው። ከሰላሳ ሚሊየን ተሳታፊ ከአራት ቀን በፊት በደረጃ አራት እና አምሰት ሺህ ላይ ነበርኩ። አሁን ወደ ሁለት ሺህ ተጠግቻለሁ🙏 Link👇
Show all...
👍 28
03:02
Video unavailableShow in Telegram
27.34 MB
👍 20 9
ደባርቅ በተከፈተለት በር ሰተት ብሎ የገባው ፋኖ ቀውላሌን አስታወሰኝ... ወቅቱ ኢጣልያ ለሁለተኛ ግዜ በወረረችን ሰአት... የእኛ እና የኢጣልያ ሰራዊት ፊትለፊት ምሽግ እንደያዘ ነው፡፡ በአንዱ ቀን እንዲህ ሆነ ፡፡ሀውዜን በርባ ዶርሆ አከባቢ ከሰፈረው የጎጃም ጦር መካከል አንድ ቀውላላ ወታደር ከጦር ሰፈሩ ሰፈሩ ርቆ እንዲሁ ሲንቀዋለል ድንገት ግንባር ቀደም የኢጣልያ ጦር ወታደሮች ይይዙታል፡፡ ደግነቱ መሳሪያ አልያዘም ልብሱም እንደማንኛውም የአከባቢ ገበሬ በመሆኑ የኢጣልያኑ አዛዥ ላቀረበለት ጥያቄ "ሰላማዊ የአከባቢው ነዋሪ ገበሬ መሆኑን" ሲያስረዳው የኢጣልያኑ አዛዥ የማያምንበት ምክንያት ስላልነበረው በነጻ እንዲለቁት በማዘዙ ይለቁታል፡፡ ሲወጣ በኢጣልያኖቹ ካምፕ ምሳ እየታደለ ስለ ነበር ለዚሁ ቀውላላም ምሳውን ሰጥተውት፣ ቡና ጠጥቶ፣ የተረፈውን ነጭ ፉርኖ ዳቦ በሸማው ቋጥሮ ይመለስና ለጓደኞቹ ሰለገጠመው ሁኔታ አጣፍጦ ይነግራቸዋል፡፡ በወቅቱ በኛዎቹ ካምፕ ቡና የሚጠጡት ራሶች እና ባለ ማእረግ ሹማምንቶች ስለነበሩ፣ በተጨማሪም የምግብ እጥረት ጭምር ነበረባቸው፡፡ የዚያ ቀውላሌ ጓደኞች ጣልያኖች ጓደኛቸውን እንደ ራስና ደጃዝማች በማስተናገዳቸው ገርሟቸው ምራቃቸውን ሲውጡ ከመሀላቸው አንዱ ተነስቶ "ጎበዝ እንሂድና ጣልያኖችን እንጎብኝ" ብሎ ሀሳብ ሲያቀርብ በሰፈሯ ያለው የገበሬ ወታደር ሁሉ በአንድ ድምጽ ስለተስማማ ጠመንጃቸውን በየጥሻው ጥለው ሳይጠሩ ቡና ሊጠጡ ወደ ኢጣልያኖች ሰፈር ሄዱ፡፡ ሀምሳ የሚሆኑት እነዚህ ባላገር ገበሬዎች ሰብሰብ ብለው ቡና ሊጠጡ ወደ ኢጣልያኖች ሰፈር መገስገሳቸውን ያየው የኢጣልያ ቀዳሚ ጦር ገና ከሩቁ በመትረየስ ጥይት ይቀበላቸዋል፡፡ቡና ሊጠጡ ቋምጠው የሄዱትን የገበሬ ጦር በቡናና ቡና ቁርስ ምትክ በጥይት ተቀበሏቸው፡፡ የቆሰለ ቆስሎ እግሬ አውጭኝ በማለት ሸሽቶ ሰፈር ከደረሱት አንዱ "እነዚህ የማይረቡ እኛ ሰው ናቸው ብለን ቡና ልንጠጣ ብንሄድ በጥይት ተቀበሉን " ብሎት አረፈ፡፡ ምንጭ የሀበሻ ጀብዱ ገጽ165!!!
Show all...
👍 80🤩 33👏 2 1
Photo unavailableShow in Telegram
ደባርቅ በተከፈተለት በር ሰተት ብሎ የገባው ፋኖ ቀውላሌን አስታወሰኝ... 👇
Show all...
👍 20🤩 5 1
00:32
Video unavailableShow in Telegram
በተከፈተለት በር ሰተት ብሎ በመግባት "ደባርቅን ተቆጣጠርኩ ያለው ፋኖ መጨረሻው....
Show all...
3.86 MB
👍 190🤩 116 29
https://t.me/major/start?startapp=5028649231 👑 Join me in @Major game and earn $MAJOR token soon! ⭐️ 750 rating bonus for you. ⭐️ 1000 rating bonus if you are Premium.
Show all...
Major

Welcome to @Major bot. Boost your rating by stars and completing tasks. Convert rating to $MAJOR token soon.

👍 12 2🥴 1
Photo unavailableShow in Telegram
ባንዳ አያውቀንም ጳጉሜ 1 , 1966 እነ ኤለሞ ቂልጡ ሀረርጌ ጢሮ ላይ በመንግስት ጦር ተከበው በተጨፈጨፉበት ሰአት በህይወት የተረፈ ቢኖር ለነ ኤለሞ ሲላላክላቸው የነበረ የ15 አመቱ መሀመድ ዛኪር የተባለ ልጅ ብቻ ነበር። መሀመድ ዛኪር በእስር ቤት ሞት ከተፈረደበት ቦሀላ በእድሜው ምክንያት ፍርዱ ተነስቶለት ሲለቀቅ በቀጥታ ያመራው ወደ ሶማሊያ ነበር። ከሶማሊ ሀይሎች ጋር ታጥቆ የደርግን ሀይል እየተዋጉ ሀረርጌ ላይ ከመንግስት ነጻ በሆነችው ዳሮ ለቡ ላይ የዚያድባሬ ጦር የሀገራቸውን ባንዴራ ሲተክሉ ግን ትናንት እነ ኤለሞ እና ታደሰ ብሩ በዚያች መንደር የኦሮሞ የነጻነትን ባንዲራ ሲተክሉ በቦታው የነበረው ህጻን ልጅ የሶማሌዎቹን ተግባር ሊቀበል ፈጽሞ አልፈቀደም። ጥይት የሞላው መሳሪያውን አዙሮባቸው በክላሽኑ ያሉትን ጥይቶች በነዚያ ባስታጠቁት ላይ አርከፍክፎ በመንደሩ ላይ ገና በጠዋቱ የወደቀ ወጣት ነው።
Show all...
166👍 54❤‍🔥 2🤩 1
https://t.me/major/start?startapp=5028649231 👑 Join me in @Major game and earn $MAJOR token soon! ⭐️ 750 rating bonus for you. ⭐️ 1000 rating bonus if you are Premium.
Show all...
Major

Welcome to @Major bot. Boost your rating by stars and completing tasks. Convert rating to $MAJOR token soon.

👍 23 3🥴 2🤩 1
00:56
Video unavailableShow in Telegram
😢😢
Show all...
2.30 MB
112💔 81👍 18🤩 5😍 4❤‍🔥 2👌 1
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.