cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

https://t.me/Bizamo_media ሀሳብ አስተያየትና ጥቆማ ለመስጠት 👇👇👇👇👇👇👇👇 @Bizamo_media_bot

Show more
Advertising posts
9 830
Subscribers
+4424 hours
+2707 days
+1 05630 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

🔥አስቸኳይ መረጃ 2 ዙ 23 አንዱ ፓትሮል ላይ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ኦራል ላይ የተጫነ ነዉ ። ከዚህ በተጨማሪ 3 ዲሽቃ ፓትሮል ላይ ከነ አጃቢ ወታደሮች እንዲሁም በርካታ ተሳቢ እና አይሱዙ ሎጂስቲክ የጫኑ መኪኖችን አጅቦ ለመዉጣት በዝግጅት ለይ ናቸው ። ይህ ሀይል መነሻው ባህርዳር የመከላከያ ኮንዶሚኒየም ኤርፖርት መንገድ ሲሆን እንግዲህ መዳረሻው ጎጃም ወይንም ጎንደር ነዉ የሚሆነው ። ስለሆነም ከተቻለ መንገድ መዝጋት እርምጃ እንዲወሰድ ደፈጣ ይደረግ ። በተለይ በቅርብ ላሉ ፋኖዎች መረጃው ይጠቅማል ። ለምሳሌ ከባህር ዳር መራዊ ጎቻ ላይ ላሉ ፋኖዎች በቅርብ ስለሆነ ያሉት ። በጎንደር መስመር ከሄደም እንዲሁ ። ከዚህ በዘለለ ከባህር ዳር ጥበበ ጊዮን አዴት መስመር ያሉ ይጠንቀቁ ከዚህ በዘለለ የትም መሄድና ስለማይችል ማለት ነዉ ሁላችንም መረጃውን ሸር በማድረግ እናጋራ ። https://t.me/Bizamo_media
Show all...
ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

https://t.me/Bizamo_media

ሀሳብ አስተያየትና ጥቆማ ለመስጠት 👇👇👇👇👇👇👇👇 @Bizamo_media_bot

አስቸኳይ!! 1. ከ 20  ደቂቃ  በፊት ሶስት  ድሮኖች  ከደብረ ዘይት ተነስተው  ወደ  አማራ  ክልል  አምርተዋል። 2. ዛሬ ማለዳ ከ40 እስከ 50 የሚደርሱ የአገዛዙ ወታደር የያዙ አይሱሪ መኪናዎች ከባህር ዳር በላይ ዘለቀ አየር ማረፊያ ወደ ጎንደር ቀጠና መሄዳቸውን ምንጮች ገልፀዋል:: ለፋኖዎች  ጥንቃቄ እንዲያደርጉ በአስቸኳይ  ይድረስ!! ሞገሴ ሽፈራው
Show all...
👍 17
አስቸኳይ!! 1. ከ 20  ደቂቃ  በፊት ሶስት  ድሮኖች  ከደብረ ዘይት ተነስተው  ወደ  አማራ  ክልል  አምርተዋል። 2. ዛሬ ማለዳ ከ40 እስከ 50 የሚደርሱ የአገዛዙ ወታደር የያዙ አይሱሪ መኪናዎች ከባህር ዳር በላይ ዘለቀ አየር ማረፊያ ወደ ጎንደር ቀጠና መሄዳቸውን ምንጮች ገልፀዋል:: ለፋኖዎች  ጥንቃቄ እንዲያደርጉ በአስቸኳይ  ይድረስ!!
Show all...
👍 12👏 1
Photo unavailableShow in Telegram
ጠበቃ አዲሱ ነጭ ነጩዋን 🙏👌
Show all...
👍 40 3👎 1
Photo unavailableShow in Telegram
👍 45 2
ቅኔ ከተመልካች በውስጥ የተላከልን‼ ቅኔ ዘዋሸራ ደብረ ዊፋት በመንበረ ጸባኦት ዘአምሃራ አኮ ዘኢዮር ቅኔ አንዱ የእግዚአብሔር ማመስገኛ ያሬዳዊ ዝማሬ ሲሆን በተለያዩ ቦታዎች ያሉ ጀግኖችን ለማበረታታትም ያገለግላል።ለዚህም ነው ለፋኖ በትቂቱ ያቀረብኩት ይህ ቅኔ በግንባር ለሚፋለሙና በእስር ቤት ለሚማቅቁ ጀግኖች ወገኖቼ ይድረስልኝ ጥያቄ ያለው ካለ በቢዛሞ ሚድያ አማካኝነት ለመመለስ ዝግጁ ነኝ።አብዛኛውን ጊዜ አንዳንድ አላዋቆች የእግዚአብሔርን ቃል በዚህ መጠቀም ተገቢ አይደለም ስትሉ አያለሁ እናንተ ስህተት ናችሁ ይቻላል ካላወቃችሁ ጠይቁ ካወቃችሁ ቅኔውን መርምሩ።ሀገርን ለማዳን መዋጋት ፅድቅ እንጅ ኩነኔ የለውም። ግእዝ ጉባኤ ቃና(መግቢያ) አቄርብ፡ለኪ ፡ውዳሴ መስከረም አበራመ እድራ፣ እስመ አንቲ ውዕቱ፡ተስፋሁ፡ለቀዳማዊ፡አምሐራ።        ጉባኤ  ቃና አትጠራጠሩ፡አኃው(አኃት)፡ተሳፋሪዎች፡ምንም ቢያስቸግር ፡መስመሩ፣ የመሪ አያያዝ፡እውቀት፡ቤቱ ነውና፡ዘመነ ካሴ፡ሹፌሩ።            ጉባኤ  ቃና ሸጋይቱ እህታችን፡ድል፡ አዳምጭኝማ፣ ወንድ ከፈለግሽ፡ከሻውራ፣ በባየ ቀናው፡ድፍረት፡ምንም ሳታፍሪ፡ ኮማንዶ ሳሚ፡አደራ።                   ጉባኤ  ቃና በመጣ ጊዜ፡አምላክ፡ናሁ ሰናይ፡ወደ አዲስ አበባ፡አለም፣ ከብልፅግና አሽከር፡ ኀጥኣን፡ያልተጨነቀ፡ያላለቀሰ፡የለም።           ጉባኤ  ቃና በደንብ ስማኝ፡ አንተ፡ልጅ ዳንኤል፡የቤተ መንግስቱ፡ኩታራ፣ ይነግሳልና፡ገናም፡አይንህ እያየ፡የመሳፍንት ዘር አማራ።         ዘአምላኪዬ ደግሞ እንዳይዘን፡ ብለን፡ተለጣፊው ብአዴን፡ኮረና፣ ታጠብን፡ልባችንን ሁሉ፡በፋኖ ሳሙና፣ ዶክተር አብደላ፡እንድሪስ፡በቅድሚያ፡ስላስተማረን፡በፀና።             ዘአምላኪዬ እንዳትጨነቂ፡ዛሬስ፡እምዬ ጎንደር፡ባክሽ፣ በህግ፡ጀነራል ተፈራ፡ይመለሳል፡ሀብትሽ፣ ቀፋላው ሌባ፡ዶላር፡ሳያስነቃ፡ገብቶ ከነበር፡ቤትሽ።          ሚ በዝኁ እስኪ ንገረኝ፡ዛሬስ፡የዶላሩ እዝ፡መሪ፡የአንተ ፍላጎት፡ምንድንነው?፣ ፋኖ አይደለም ወይ፡ሁሌስ፡ለአማራ ህዝብ፡መከታው?፣ እንዴት ትችላለህ፡መምራት፡የአለምን ክስትት፡ፋኖን፡ስሙን እንኳ ማታውቅ፡ሰው።                 ዋይዜማ ሀገሬን፡ብሎ ነው እንጅ፡እስካሁን የኖረ፡ታግሶ፡ያን ሁሉ ስቃይ መከራ፣ በአንድነት፡ቆርጦ ከተነሳ፡ማንችሎት፡አማራ፣ እንኳን እያለ፡ጀግናው፡ ብርጋዴል ጀነራል፡ተፈራ፣ ለወገኖቹ፡ከሩቅ፡የሚያኮራ፣ ፋኖ ተብሎ፡በስሙ ሲጠራ።                  ስላሴ ምን ይውጥህ ይሆን፡ሰነፉ ገበሬ፡አብይ አህመድ፡ስትበላ የኖርህ፡ጤፍን፡ኢትዮጵያ፡ ያለምንም እውቀት፡ስራ፣ ዘንድሮስ የዘራሃው ሁሉ አልቻለም ሊያፈራ፣ ቢያስደስትህም፡በተኩስ፡አበቃቀሉ፡ባንዳው ሚሊሻ(አድማ ብተና):አዝመራ                   ከደጋ ዳሞት፡እስከ ወገራ፣                 በቀን በሌሊት ሁሌም፡በየተራ፣                      ስላልቻለ፡ ዝናቡ ፡ሊያባራ።                         ዘይእዜ    ተጓዝ ተጓዝ አለኝ፡ ዛሬስ ፡ጥዋት ጀምሮ፡ ስላስደሰተኝ፡ በጣም ፡ኮሎኔል ፈንታሁን መስመሩ፣ በድንገት፡ አገኘኋቸው፤እንግዶች፡የአብይ ቅጥረኞች፡ጎብኝተው፡ሲዞሩ፣   ሰማኋቸውሂ፡እኔም፡ እንዲህ እያሉ፡ሲነጋገሩ፣ ገና ሲናገር ፡ከሩቅ፡ያጠግባል ፍቅሩ፡ እንኳን ቀርቦልህ፡ወሎ፡በብርሌ ክላሽ፡ማሩ። ገና ሲናገር፡ ከሩቅ፡ያጠግባል ፍቅሩ።                     ሳህልከ ዘይእዜ የመናፍቁ አውራ፡ አብይ፡አስር ጌዜ፡የፈለገህን፡ብትለፋ፣ ቃል አለው፡ከጌታው ዘንዳ፤ከሀገር፡አስጨናቂነቱ፡ክርስቲያን፡ላይጠፋ።                              ፍታህ ሊተ መወድስ እንደነገረን፡አምላክ፡ አሳምነው ፅጌ ፡በቅዱስ መፅሀፉ፡ ስብሰባ ፡ያለማዳላት፡ ተቃርኖ፣ በዚህች አለም፡አማራ፡እስካለ ድረስ ሰልጥኖ፣ አይፈቀድም፡ከአንድ በላይ፤ሚስት: አደረጃጀት፡ለካህን፡ፋኖ፣ ወደቤተ መቅደስ፡አራትኪሎ፤ስለሚገባ፡ለባብሶ፡የድል ችቦውን፡ልብሰ ተክህኖ፣ ከነፃነታችን፡ፈጣሪ ጋር፤ያስታርቀንዘንዳ፡ለምኖ፣ ጥዋትና ማታ፡ያለድካም፡በአፈሙዝ ቋንቋው፡አመስግኖ፣ ይሻላልሂ፡ደግሞም፡በጫካ መግባት፡መንኖ፣ በነፍስ፡ኦሮሙማ፡ከመኖር፡ተኮንኖ።                                                       ኩልክሙ  መወድስ የጁላ ዘመን፡በጋው፡ወገድ ወገድ ብሎ፡ በገባ ጊዜ፡ክረምቱ፡ ፋኖ ፡ጀግናው ገበሬ፣ አዘጋጀና፡ ሁሉን ፡ዘሩን መዝራት ጀመር ፡ዛሬ፣ ብሎ፡ተነስቷልና፤በረሀብ፡አቢይ አህመድ፣እንዳትሞት፡ሀገሬ፣ በፈቃደ አምላክ፡ዘመነ ካሴ፡ከመጣለት ዘንዳ፡ዝናቡ፡እህል ጁላ፡ሲደርቅ፡በቦንብ ፍሬ፣ አጭዶ ከምሮለት፡ከሀብቴ ጋራ(ሀብቴ ወልዴ) ሲሳይ አሸብር፡አጅሬ፣ በአልቢን ማጭድ፡አርማጭሆ፡ያለምንም ድካም፡በጥንካሬ፣ ሰባሰበና፡ጥዋት፡ጀግና ጀግናውን፡በሬ፣ በሰፊ አውድማ፡ቤተ አምሃራ፡ወቃው፡ሻለቃ ምሬ፣ እኔም ደሳለኝ፡ሲያስብ፡ሸዋ ሊሸምት ከዘሬ፣ በሰፊ አውድማ፡ቤተ አምሃራ፡ወቃው፡ሻለቃ ምሬ።          አጭር ኩልክሙ መወድስ በንስሃ አባቱ፡ፊዚክስ፡ቢገዘት ነው እንጅ፡መንበሩ፣ ለተኩስ፡አማረኛ ቅኔ፡እሱነው፣ሌክቸሩ።       መታሰቢያነቱ 1.ለሜ/ጀነራል ውብአንተ አባተ 2.ሺ አለቃ ናሁ ሰናይ አንዳርጌ 3.ሺ አለቃ ታዱ አንተነህ 4. አርበኛ ይታገሱ አራጋው እና ሌሎች በትግል ለተሰው ፋኖ ሰማእታት ይሁንልኝ።
Show all...
👍 54👏 5🙏 4 2
#ሰበር_ዜና‼️ አመሻሹን መርጦ ለማርያም የሚገኘው የሰባ አንደኛ ክፍለጦር አመራሮች በአማራ ፋኖ በጎጃም በዘጠነኛ ክፍለ ጦር አባይ ሸለቆ ብርጌድ ተደመሰሱ። አባይ ሸለቆ ብርጌድ ባደረገው ማጥቃት ከሰማኒያ በላይ የወራሪው አባላት ሲደመሰሱ የሰባ አንደኛ ክፍለጦር አመራሮች ተደምስሰዋል። ከአመራሮቹ የቀረው ከክፍለጦሩ አዛዥ ኮሎኔል አዱኛ የተባለ የወራሪው መሪ ብቻ መሆኑ ተረጋግጧል ።
Show all...
👍 58
03:01
Video unavailableShow in Telegram
“ፋኖ አስረስ ማረን አፈላልጌ የማዳምጠዉ ሰው ነው! ፖለቲካ የገባው ሰው ነው!” ፖለቲከኛ ልደቱ አያሌው
Show all...
3.43 MB
👍 38 5🔥 1
ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየትና ጥቆሜ ያድርሱን 👇👇👇👇👇👇👇👇 @Bizamo_media_bot
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
Update አዜብ ወርቁ መፈታቷን ከቤተሰቦቿ አረጋግጠናል።
Show all...
👍 31
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.