FRESHMAN TIPS
🔴 ውድ የ freshman tips famoch እንኳን ወደ groupachen በስላም መጣቸሁ እይልን ። 🔷 ይሄ group create የተደረገው for grade 12 up to university level በዚ💪 group የሚይገኙት ነገር 🙋Unlimited knowledge 🙋 Educational tips 🙋Info about education Bot: @Knowledgewis_bot
Show more1 591
Subscribers
-124 hours
-27 days
-3330 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from Jimma University Peace Forum Officials (JUPF)
Photo unavailableShow in Telegram
Repost from EvoNext
For Grade 12 result:
https://verify.eaes.et/temporary/ABC=D
A - fist two letter of your name
B - first two letter of your grand father name
C - first two letter of your fathers name
D - registration number
NB: all letter are capital
use that link to see you certificate or Dm me at @XrosLt777
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
Self Taught DevWhat a beautiful day! Today, they just released the connection for us after five days without network and internet,It felt like being in hell. BTW, this is the last day of the year. I wish for you that the coming year will be good for all of us. #Happy New Year #2017 #Developers #Community #WebDevelopers #programmer 👩💻🧑💻👨💻🧑💻🧑💻🧑💻🧑💻🧑💻👩💻🧑💻👨💻 cout<<"Happy New Year ,2017"; Link:@SelfTaughtDev1
👍 2🔥 1
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
Hey there! I know I've missed the last four days because the connection and network in my region haven't been working. There's no new update, and the government hasn't said anything. Life without a network is difficult. Until they fix it and release an update for us, I don't know what to do. But today, I was able to get Wi-Fi near my home, and I'm going to share my watch project with you that I did using HTML, CSS, and JavaScript.#dev #webdevelopment #Html#css#Js @SelfTaughtDev1
👍 1
Repost from Tikvah-University
Photo unavailableShow in Telegram
#ተጨማሪ
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዋች መካከል፤ ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበው በተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት ዘርፍ ነው።
በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ ፈተናውን ከወሰዱ 321,536 ተማሪዎች መካከል፤ ከ50 በመቶ በላይ ውጤት ያመጡት 9 በመቶ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተናግረዋል።
በማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት ዘርፍ ፈተናውን ከወሰዱት 353,287 ተፈታኞች የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡት 2 በመቶ ብቻ እንደሆኑ ሚኒስትሩ ገልፀዋል፡፡
በአጠቃላይ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች 1,221 መሆናቸውን ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡
ዘንድሮ ሁሉም ክልሎች ባለፈው ዓመት ካሳለፉት ተማሪ የበለጠ ተማሪዎች ማሳለፋቸውን የገለፁት ሚኒስትሩ፤ "በፐርሰንቴጅም በአክቹዋል ቁጥርም ካለፈው የተሻለ ነው" ብለዋል። "ከአክቹዋል ቁጥር ያነሰው የአማራ ክልል ብቻ ሲሆን ክልሉ ያነሰው ደግሞ የተፈተኑት ተማሪዎች ቁጥር ከግማሽ በታች ስለነበር ነው" ብለዋል። ክልሉ ለፈተና ካስቀመጣቸው ተማሪዎች ውስጥ 6.6 በመቶ ተማሪዎች አልፈዋል። ይህም ባለፈው ዓመት ከተመዘገበው 4.1 በመቶ የተሸለ ነው፡፡
ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተናውን ከሰጡ ትምህርት ቤቶች መካከል 1,363 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳፉም፡፡ እነዚህ ትምህርት ቤቶች ከሐረር ክልል ውጪ በሁሉም ክልሎች ይገኛሉ፡፡ በአዲስ አበባ አራት፣ በአማራ ክልል 56 እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል 553 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳፉም፡፡
@tikvahuniversity
Repost from Tikvah-University
Photo unavailableShow in Telegram
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና አማካይ ውጤት (Mean) 29.76 በመቶ ነው፡፡
ከፍተኛ አማካይ ውጤት (66.1 በመቶ) የተመዘገበው በአዳሪ ትምህርት ቤቶች መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተናግረዋል፡፡
ከፍተኛ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ የትኞቹ ትምህርት ቤቶች ናቸው?
► አዳሪ ትምህርት ቤቶች
► ዓለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች
► የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ ትምህርት ቤቶች
► መንግሥታዊ ያልሆኑ ትምህርት ቤቶች
@tikvahuniversity
👍 1
Repost from Tikvah-University
Photo unavailableShow in Telegram
#MoE
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ውጤት የፊታችን ሰኞ ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
@tikvahuniversity
🔥 2👍 1
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
Hey there, how are you? I know I missed this week, but I'm working on some stuff. BTW, I'm working on a calculator project using HTML, CSS, and JavaScript. I'm not finished yet. How does it look? Is it good? When it's totally done, I will share it.#WebDevelopment #JavaScript #HTML #CSS #ProjectBasedLearing #CalculatorProject @SelfTaughtDev1
🔥 6
Repost from Jimma University Official
Kabajamtoota Barattoota Yuunivarsitii Jimmaa hundaaf,
*****
Beeksifni sobaa karaa miidiyaa hawaasaa akka waan Yuunivarsitiin Jimmaa galmeef waamicha taasisetti beeksifamaa jiraachuu arginee jirra.
Haatahu malee, Yuunivarsitiin Jimmaa hanga ammaatti waamicha galmee barattootaa kan hin taasifne tahuu isin beeksisaa, odeeffannoon karaa miidiyaa hawaasaa maxxanfamaa jiru kan dhugaarraa fagaate tahuu hubachiifna.
Yuunivarsitichi galmee bara barnootaa 2017 karaa fuula miidiyaa hawaasaa fi marsariitii yuunivarsitichaa isa sirriitiin kan beeksisu taha.
Odeeffannoo sirrii argachuuf, karaa Yuunivarsitii Jimmaa nu hordofaan dhaamsa keenya!
Hawaasa Keessa Jirra!!!
Facebook: https://www.facebook.com/JimmaUniv/
Twitter: https://twitter.com/JimmaUniv
Telegram: https://t.me/JimmaUniversityOfficial
LinkedIn: https://www.linkedin.com/school/jimma-university/
YouTube: https://www.youtube.com/@JimmaUniversityOfficia
E-mail: [email protected]
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👍 3
Repost from Jimma University Official
ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ
******
በቅርቡ የመደበኛ ተማሪዎችን የምዝገባ ቀን አስመልክቶ ሃሰተኛ የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ በማህበራዊ የትስስር ገጾች ሲመላለስ አስተውለናል።
ስለሆነም ዩኒቨርስቲው እስከአሁን ድረስ ምንም አይነት የመደበኛ ተማሪዎች የምዝገባ ጥሪ ያላደረገ እና ይህ በማህበራዊ ትስስር ገጾች የሚዘዋወረው ማስታወቂያ ፈጽሞ ሃሰተኛ መሆኑን እየገለጽን ትክክለኛውን የ2017 ዓም የት/ት ዘመን የምዝገባ ቀን በቅርቡ በዩኒቨርስቲው ኦፊሺያል ድረገጽ ላይ የሚለቀቅ ስለሆነ በትእግስት እንድትጠባበቁ እናሳስባለን።
ከዩኒቨርስቲው የሚለቀቁ ትክክለኛ መረጃዎችን ለማግኘት ምንግዜም የዩኒቨርስቲውን ኦፊሺያል ደረገጽ እና ኦፊሺያል የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ምርጫዎ ያድርጉ።
በማህበረሰብ ዉስጥ ነን!
Facebook: https://www.facebook.com/JimmaUniv/
Twitter: https://twitter.com/JimmaUniv
Telegram: https://t.me/JimmaUniversityOfficial
LinkedIn: https://www.linkedin.com/school/jimma-university/
YouTube: https://www.youtube.com/@JimmaUniversityOfficia
E-mail: [email protected]
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.