ሕግ*⃣
ሕግ Access legal information ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ [email protected]
Show more5 222
Subscribers
No data24 hours
+317 days
+35330 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Follow the አለሕግ/Alehig Legal Service channel on WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029Va8we4WG3R3hJxkEqN1t
Show all...
የፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት የኦሎምፒክ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴን አገደ - ALE HIG ⚖️ አለ ሕግ
▪️For Fresh & Exp#House of Peoples Representatives of the FDRE#
▪️Job Position 1 - Information Technology Specialist I
▪️Job Position 2 - Playout Operator I
▪️Job Position 3 - Draft Law Case Studies Expert I
▪️Job Position 4 - Law Reform and Control Expert I
▪️Job Position 5 - Graphic Designer I
▪️Job Position 6 - Cameraman/Audiovisual Technician I
▪️Job Position 7 - Reporter I
▪️Job Position 8 - Automechanic III
▪️Job Position 9 - Website and Portal Administrator I
▪️Job Position 10 - Printing Staff IV
▪️Job Position 11 - Graphics Specialist IV
▪️Job Position 12 - English Language Interpreter IV
▪️Job Position 13 - Website and Social Media Monitoring Expert IV
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://kebenajobs.com/job/house-of-peoples-representatives-of-the-fdre-sept-19-24/
▪️Deadline: September 23/24
👍 2
Show all...
ቼክና ዋስትና - Blog
በአንድ አገር የገበያ ሥርዓት ውስጥ ክፍያ የሚካሄድበት ደንብ አለ፡፡ የክፍያ ሥርዓቱም በዓይነት፣ በጥሬ ገንዘብ፣ በሰነድ ወይም በኤሌክትሮኒክስ ሊሆን ይችላል፡፡ በዓይነት ወይም በጥሬ ገንዘብ የሚደረጉ ግብይቶች በአብዛኛው ተጨማሪ ወጭ የሚጠይቁ፣ ለአያያዝ የማይመቹ እና የደህንነት ሥጋት ያለባቸው የክፍያ መፈፀሚያ ዓይነቶች ናቸው፡፡ እነዚህን ሥጋቶች ለመቅረፍ እና የክፍያ ሥርዓቱን የበለጠ ቀልጣፋ
Show all...
AleHig - Find Ethiopian Laws | Ale Hig ⚖️ አለ ሕግ
What's New?
Photo unavailableShow in Telegram
ፍርድ ቤት የፍቅር እስከ መቃብር ፊልም ስርጭት እንዲቆም የእግድ ትእዛዝ ሰጥቷል።
***
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀረበዉ አቤቱታ ላይ የኢትዮጵያ ብሮዳካስቲንግ ኮርፖሬሽን መልስ እንዲሰጥበት ካደረገ እና የግራ ቀኙን ክርክር ካዳመጠ በኋላ ዛሬ መስከረም 8 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለዉ ችሎት በፍርድ ቤቱ ዘንድ በክርክር ላይ ያለዉ ጉዳይ እልባት እስከሚያገኝ ድረስ የፍቅር እስከ መቃብር ፊልም ስርጭት እንዲቆም የእግድ ትእዛዝ ሰጥቷል።
😁 4
Repost from አለሕግ🟠AleHig
በሰባት ዳኞች የተለወጡ የሰበር ውሳኔዎች
≈≈≈
በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 26 ስር እንደተደነገገው አምስት ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት የተሰጠን ትርጉም በተለያዩ ምክንያቶች ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከሰባት ያላነሱ ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት እንዲታይ እንደሚደረግ እና በዚህ መልኩ የሚሰጠው የህግ ትርጉም ውሳኔው ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ በማናቸውም ደረጃ ለሚገኝ የፌደራል ወይም የክልል ፍርድ ቤት አስገዳጅ እንደሚሆን ተመልክቷል፡፡
በዚህ መሰረት ባሳለፍነው በጀት አመት ከሰባት ያላነሱ ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት ውሳኔ የተሰጠባቸውን ጉዳዮች አጭር መግለጫ እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡ የውሳኔዎቹን ሙሉ ግልባጭ በፍርድ ቤቱ ዌብሳይት https://www.fsc.gov.et/ ላይ ማግኘት ይችላሉ፡፡
መልካም ንባብ
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኮሚዩኒኬሽንና ስትራቴጂያዊ አጋርነት ዳይሬክቶሬት
212110.pdf9.82 KB
የሰ.መ.ቁ 239711 የሰ.መ.ቁ 23141.pdf7.23 KB
191393.pdf9.62 KB
235829.pdf8.91 KB
237423.pdf1.26 MB
በአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር የሲቪሌ ምዝገባ እናየነዋሪነት አገሌግልት ኤጀንሲበአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር የሲቪሌ ምዝገባ እናየነዋሪነት አገሌግልት ኤጀንሲ መመሪያ ቁጥር 145/2015
https://www.alehig.com/2010-2/
👍 2
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.