የሰለፍያ እህቶች ዳዕዋ ማሰራጫ منهاج السلفية
Show more
460
Subscribers
-124 hours
+117 days
+3430 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from 🇸🇦أبو الناموس الأثري ""ከጦሳ ማዶ ደሴ ""🇸🇦
⭕️➤ ሐያያያያያያያ ወደ እህቶች ቂርአት...
🔺🔺🔺🔺☝️☝️☝️🔺🔺🔺🔺
عن سفيان بن عيينة عن عبيد بن أبي بكرة قال كان يقال:
إذا دخل الرجل المسجد يوم الجمعة فليقل:
اللهم اجعلني أفضل من توجه إليك، وأقرب من تقرب إليك، وأنجح من سألك وطلب إليك.
قال: وكان يقال: أفضل الناس في يوم الجمعة أكثرهم صلاة على النبي ﷺ .
[ مصنف عبدالرزاق ٥٤٨٨ ]
﴿ اللَّهُ لا إِلهَ إِلّا هُوَ الحَيُّ القَيّومُ ﴾.
• القارئ : عبدالعزيز الغامدي
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹 .
65527 58.m4a1.57 MB
በትዳር እና መጠናቀቁ(ፍች) ሴት ልጅ የምትለይባቸው ህጎች
አላህ እንዲህ ይላል፦
﴿ وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ ﴾ [ سورة الروم: 21]
“ለእናንተም ከነፍሶቻችሁ (ከጎሶቻችሁ) ሚስቶችን ወደ እነርሱ ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ፣ በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነትን ማድረጉ ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው። በዚህ ውስጥ ለሚያስተውሉ ሕዝቦች ተዓምራቶች አልሉ።” (አር-ሩም፡ 21)
በሌላም አንቀፅ አላህ እንዲህ ይላል፦
﴿ وَأَنكِحُوا الْأَيَامَىٰ مِنكُمْ وَالصَّالِحِينَ مِنْ عِبَادِكُمْ وَإِمَائِكُمْ ۚ إِن يَكُونُوا فُقَرَاءَ يُغْنِهِمُ اللَّهُ مِن فَضْلِهِ ۗ وَاللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ ﴾ [ سورة النور: 32]
“ከናንተም ትዳር የሌላቸውን አጋቡ። ከወንዶች ባሮቻችሁና ከሴቶች ባሮቻችሁም ለጋብቻ ብቁ የኾኑትን (አጋቡ)። ድኾች ቢኾኑ አላህ ከችሮታው ያከብራቸዋል። አላህም ስጦታው ሰፊ ዐዋቂ ነው።” (አን-ኑር፡ 32)
ኢብኑ ከሲር رضي الله عنه እንዲህ ይላል፦ “ይህ በማጋባት ላይትዕዛዝ ነው::እንድያውም አንዳንድ ዑለሞች ይህን ተመርኩዘው ማግባት ትዳርን በሚችል ላይ ሁሉ ግደታ መሆኑን ይጠቅሳሉ:: ለዚህም የነብዩን ﷺ ሀዲስ በማስረጃነት ይጠቅሳሉ። ይኸውም፦
{ يا معشر الشباب، من استطاع منكم الباءة فليتزوج، فإنه أغض للبصر وأحصن للفرج، ومن لم يستطع فعليه بالصوم، فإنه له وجاء } البخاري النكاح (4778) ، مسلم النكاح (1400) ، الترمذي النكاح (1081) ، النسائي الصيام (2240) ، أبو داود النكاح (2046) ، ابن ماجه النكاح (1845) ، أحمد (1/378) ، الدارمي النكاح (2165) .
“እናንተ ወጣቶች ሆይ ከእናንተ ማግባት የቻለ ያግባ፤ ይህ ማግባቱ አይኑን ይሰብርለታል፤ብልቱንም ይጠብቅለታል። ያልቻለ ደግሞ ይፁም፤ መፆሙ ለእርሱ መኮለስ ነው።” ኢብኑ መስዑድን ዋቢ አድርገው ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል። ማግባት ለመክበር ምክንያት እንደሆነ ኢብን ከሲር ይናገራሉ። ለዚህም መረጃው የአላህ ንግግር ነው፦
﴿ إِن يَكُونُوا فُقَرَاءَ يُغْنِهِمُ اللَّهُ مِن فَضْلِهِ ۗ وَاللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ ﴾ [ سورة النور: 32]
“ድኾች ቢኾኑ አላህ ከችሮታው ያከብራቸዋል። አላህም ስጦታው ሰፊ ዐዋቂ ነው።” (አን-ኑር፡ 32)
ከአቡበክር አስሲዲቅ رضي الله عنه እንደተወራው እንዲህ ይላሉ፦ “የቀጠራችሁን ክብረት ይሞላላችሁ ዘንድ በማግባት የታዘዛችሁትን ትእዛዝ ፈፅሙ።” አላህ እንዲህ ይላል፦
﴿ إِن يَكُونُوا فُقَرَاءَ يُغْنِهِمُ اللَّهُ مِن فَضْلِهِ ۗ وَاللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ ﴾ [ سورة النور: 32]
“ድኾች ቢኾኑ አላህ ከችሮታው ያከብራቸዋል። አላህም ስጦታው ሰፊ ዐዋቂ ነው።” (አን-ኑር፡ 32)
ዐብደላህ ኢብኑ መስዑድ رضي الله عنه ሀብትን በትዳር
00:34
Video unavailableShow in Telegram
▪️عن أَنَسٍ رضي الله عنه قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى الله عَلَيْه وسَلَّم: ((أَكْثِرُوا الصَّلَاةَ عَلَيَّ يَوْمَ الْجُمُعَةِ وَلَيْلَةَ الْجُمُعَةِ، فَمَنْ صَلَّى عَلَيَّ صَلَاةً صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ عَشْرًا))
📚أَخْرَجَهُ الْبَيْهَقِيُّ فِي ((الْكُبْرَى))، وحسنه الْأَلْبَانِيُّ فِي ((السِّلْسِلَةِ الصَّحِيحَةِ))
▪️وعن أَوْسِ بْنِ أَوْسٍ رضي الله عنه قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى الله عَلَيْه وسَلَّم: ((إِنَّ مِنْ أَفْضَلِ أَيَّامِكُمْ يَوْمَ الْجُمُعَةِ، فِيهِ خُلِقَ آدَمُ، وَفِيهِ قُبِضَ، وَفِيهِ النَّفْخَةُ، وَفِيهِ الصَّعْقَةُ، فَأَكْثِرُوا عَلَيَّ مِنَ الصَّلَاةِ فِيهِ، فَإِنَّ صَلَاتَكُمْ مَعْرُوضَةٌ عَلَيَّ)).
📚 أخرجه أبو داود، والنسائي، وَابْنُ مَاجَهْ، وصححه الألباني.
01محمود خليل الحصري.MOV26.39 MB
🍓 1
Repost from ኢስላማዊ የሴቶች ጀመዓ
🛍ሰሉ አለ ነብይ
🛍ሰሉ አለ ረሱል
🛍ሰሉ አለ ረሱል ሀቢቡና ሙስጠፋ ስለላሁ አለይሂ ወሰለም
🛍اللهم صل وسلم وبارك على نبينا محمدﷺ
🛍የጁመዓ ቀን ሱናዎች
💐سنن يوم الجمعة
1️⃣💐 الغسل
2️⃣💐 الطيب
3️⃣💐 السواك
4️⃣💐 لبس الجميل
5️⃣💐 قراءة سورة الكهف
6️⃣ 💐التبكير لصلاة الجمعة
7️⃣ 💐الإكثار من الدعاء والصلاة على النبي
1️⃣ገላን መታጠብ
2️⃣ ሽቶ መቀባት
3️⃣ሲዋክ መጠቀም
4️⃣ ጥሩ ልብስ መልበስ
5️⃣ ሱረቱል ካህፍን መቅራት
6️⃣ ለጁመዓ ሶላት መሄድ
7️⃣ በነብዩ ﷺ ላይ ሰለዋትን ማብዛት
❤️ፏ ያለ ውሎ ይሁንልን
https://t.me/Ye_setoch_Jemea
https://t.me/quranbchaquranbcha
1.70 MB
2.46 MB
Repost from ኢስላማዊ የሴቶች ጀመዓ
11:37
Video unavailableShow in Telegram
🌺
የጁምአ ስጦታዬ ነው ሱረቱል ካፍ
ተጋበዙልኝ
🌺🎧ካህፍ የቻለ ይቅራ📖 ያልቻለ ያዳምጥ
በአላህ መልዕክተኛ(ሰዐወ) ላይ ሰለዋት ማውረድ እናብዛ
🌺﴿إِنَّ ٱللَّهَ وَمَلَٰٓئِكَتَهُۥ يُصَلُّونَ عَلَى ٱلنَّبِىِّ ۚ يَٰٓأَيُّهَا 🌺ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ صَلُّواْ عَلَيْهِ وَسَلِّمُواْ تَسْلِيمًا ﴾
🌺قَالَ ﷺ: «مَنْ صَلَّ عَلَيَّ صَلاةً صَلَّ اللهُ عَلَيْهِ بِهَا عَشَراً»
🌺በኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶላዋት ያወረደ አላህ በርሱ ላይ አስር ጊዜ ሶለዋት ያወርድለታል🍂
🌺اللهم صل وسلم وبارك على نبينا محمدﷺ🍃
🌺اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
🌺اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبَيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
https://t.me/Ye_setoch_Jemea
🛍ወደ ቁርአን ቻናላችን ጆይን ይበሉ ልበዎን በጌታዎ ቃል ያርጥቡ
👇👇👇👇👇
https://t.me/quranbchaquranbcha
ግሩፓችን
https://t.me/+XnkC6PRJm-llNGJk
👉ይ🀄️ላ🀄️ሉን👈27.58 MB
አዑዙቢላህ
ፈገግ እያላችሁ ጉድ ስሙልኝ የሚለዉን ¡
ከመዉሊድ መልስ ነዉ በምርቃና የተቀዳ መሠለኝ ¡ በስሜት ሀዋ ላይ ተንሳፈፈ እኮ በሉ ወይ ምርቃና ! ሴት አትዳብሱ አትነካኩ የናተ ያልሆነ ነገር ይላሉ አለ ሆ አላህ የፈጠረዉ ነገር ሁሉ ለኛ አይደለምዴ አለ አላህ የፈጠረልን ሁሉ ለኛ ነዉ ግን በምን መልኩ መጠቃቀም እንዳለብን አልደነገገልንምዴ እንደ ነብይ አላከልንምዴ እ !? እንዴ እንስሳ ፈጥሮ ነዉዴ የተወን አሃ¡ አረ ስንት ፍጡር አለ ጎበዝ !? ደህና ኮሚድ ነዉ ሰዉየዉ ህእ¡
=
👍 3
ወንዶች አንድ ነሲሀ
ሚስቶቻችሆን አታስከፉ
በተለይ ሀረቤት እያሰራህ ሁለት አገባለሁ
የምትል ወንድ አሏህን እንፍራ ልናስተዳድር
ነዉ ንጅ ልታስተዳድርህ አይደለም የታዘዝከዉ ሁለ2ት ወይም ሶ3ት ወይም አራት 4ት
ይቻላል ሲባል በመስፈርት
ነዉ ግን እኛ ያላረዳዱ እየተረዳን
ያለቦታዉ ነዉ ማሳረፍ የያዝነዉ
በድጋሜ አሁንም አሏህን እንፍራ ሸክቻ እእንድህ አይደለም ሸሪአዉ ያዘዘዉ
የሚገርመዉ አንዳዶቻችች
እንድህ እንላለን አታግባ አንድንም ማስተዳደር አልቻልክምኮ
ስትለዉ እንድህ ይላል እንደት ሸሪአን
ትቃረኒያለሽ
በሸሪአ ከመጣሽ እማ ያንቺና የኔ ነገር አይሆንም ይላል እንደዚህ ያሉት ወንዶች
ቶልቷላ ናቸዉ መጀመሪያ ወንዲሜዋ አሏህ ባዘዘህ መልኩ ተገኝ አሏሀ እንዲህ ሲል አዙሀል
الرجال قوامون على النساء بما فضل الله بعضهم على بعض وبما أنفقو من اموالهم
አሏህ የበላይ አድርጎህ አንተ ሴታሴትነት ያጫዉታሀል አጂብ ነቃበል ሸሁ
ሴት ልጅ ማለት እናትህ ነች እህትህ ነች ሚስትህ ነች
كتبه أخوكم صغير ابو مقبل هذه النصيحة علينا ان تأم
ኮፒነች እያነበባቹሁ የተግባር ስው ሁኑ
👍 5
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.