"!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
785
Subscribers
-124 hours
-97 days
-3030 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
በሊባኖስ ያላችሁ እህቶቻችን ጥንቃቄ እንዳይለያችሁ።መከካለኛው ምሥራቅ የቀውስ ቀጠና ሆኖአልና።
1.16 MB
😢 1
11310
00:58
Video unavailable
ንግግር በማሳመር ሕዝብን ማታለል።ይህ ከእናንተ አይጠበቅም ሕዝብን ባትፈሩ እግዚአብሔርን ፍሩ።እውነት ለመናገር እንደ አቡነ አብርሃም ይህችን ቤተ ክርስቲያን የበደለ አለ?
2.55 MB
👍 1👌 1
10010
Repost from ፍኖተ አበው ዘኦርቶዶክስ (መ/ር ንዋይ ካሳሁን)
አዕምሮ ነስቶናል
የሰው ልጅ እየተራበ ለሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ሥራ በርካታ ገንዘብ ስናፈስ፣ ምዕመናን መከራ እያዩ ካህናት እየተሰቃዩ እየተራቡ ንዋያተ ቅድሳት በመግዛት ክርስትና ስም ለማስጠራት የምንሮጠው ሩጫ ምን እንደምናደርግ ያወቅን አይመስለኝም። የሕንጻ ፉክክር ያለ ነው የሚመስለው። ምነው ባለው በጸደቅንበት? "ለቤተ ክርስቲያን ከመስጠት ለድሃ መስጠት ይበልጣል" መጽሐፈ ሐዊ
ንዋይ ካሳሁን
❤ 1
7410
እንደ ቀደምት አባቶቻችን ኦርቶዶክሳዊነትን ከሰብአዊነት ያዋሃደ ትግል ማድረግ ግድ የሆነበት ዘመን ላይ ነን።በዚህ ዘመን ያልተገለጠ ጨውነታችን መቼ ሊገለጥ?
❤ 1
11100
Repost from እምየ ተዋሕዶ ሚዲያ - Emye Tewahedo Media
Photo unavailable
መርጦ ማልቀስ!
በሶማሌ ክልል ዋርዴር ከተማ ትናንት መስጊድ ላይ በደረሰ ጥቃት በትንሹ ስድስት ሰው ተገሏል ነገር ግን አንድም የሙስሊም አንቂ ወይም የእምነቱ መሪ አላወገዘም ምክንያቱም ገዳዩም ሙስሊም ሊሆን ስለሚችል አንድም ፓለቲካዊ ትርፍ ስለሌለው ነገር ግን ሌላ ክልል ቢሆን በተለይ ደግሞ አማራ ክልል ቢሆን አደለም ጥቃት ደርሶ እና 6 ሰው ሙቶ አደለም ገና ጥቃት ሊደርስ ነበር ብለው አደባባዩን በጭሆት ይሞሉታም ምክንያቱም ግልፅ ነው አንዱ የኦርቶዶክስ ጥላቻ ሲሆን ሁለተኛውም ለዘመናት የተሰራው የአማራ ጥላቻ በአጥቃላይ ፓለቲካ እንጅ ለእምነታቸው አስበው አደለም።
👍 3
7200
Nigeria: Muslims attack churches, abduct pastor and 30 others
“As for the captives, the amir [ruler] has the choice of taking the most beneficial action of four possibilities: the first to put them to death by cutting their necks; the second, to enslave them and apply the laws of slavery regarding their sale and manumission; the third, to ransom them in exchange for goods…
https://jihadwatch.org/2024/09/nigeria-muslims-attack-churches-abduct-pastor-and-30-others
Nigeria: Muslims attack churches, abduct pastor and 30 others
“As for the captives, the amir [ruler] has the choice of taking the most beneficial action of four possibilities: the first to put them to death by cutting their necks; the second, to enslave them...
11400
Photo unavailable
ታስራለች..!
“ልማት ሀገር ሲያፈርስ በአይኔ አየሁ” በሚል ከሳምንት በፊት የከተበችው ደራሲና ዳይሬክተር አዜብ ወርቁ ታስራለች። 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ እንደታሰረች የቅርብ ቤተሰብ መረጃውን አድርሶኛል:ዠ። አዜብ ያየችውንና የተሰማትን ስላካፈለችን ወንጀል ተደርጎ ነው የታሰረችው።
😱 3
11102
የዘሩትን ማጨድ
ለኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ፈረስ ሆነው እያገለገሉ ትውልዱን በዘረኝነት በክለው ኢትዮጵያን እያፈረረሷት ያሉ ህወህትና ኦነግ የዘሩትን እያጨዱ ነው።ዘረኛ ስትሆን ቅድሚያ ጠላቴ ነው ብለህ በፈረጅሀው ማኅበረሰብ ላይ ጄኖሳይድ ትፈጽምና በመጨረሻም እርሰበርስህ በቡድን ተካፍለህ ትተራረዳለህ ትጨራረሳለህ።ህወህትና ኦነግም የገጠማቸው ይኽ ነው።ህወህት ለሁለት ተከፍላ እርሰበርሷ እየተባላች ነው።ኦነግ እየተራረደ ነው።ጃል ሰኚ ፥ጃል ገመቺስ፥ ጃል መሮ አንዱ በአንዱ ላይ በመዝመት እየተላለቀ ነው።ወጣቱ መሃል እንደ ቅጠል እየረገፈ ነው።ከሁሉም በላይ የኦሮሞ ሸዋ እየተለየ እየበገደለ ነው።
❤ 2👌 1
12010
የአባቶቻችን ዲግሪ ኢትዮጵያን ለ፭ሺ ዘመናት መገባት የእኛ ዲግሪ ግን በ፶ዓመት ውስጥ ሃገርን አፈራረሳት ረሀብና ስደትን እልቂትን አመጣብን።
12900
Thousands of #Amhara killed in #Ethiopia since state of emergency, AAA report alleges
Read more: shorturl.at/xoBYk
@AAA_Amhara #WarOnAmhara
እናመሰግናለን ግብጥ!
ግን ይህ የግል ጋዜጣና የምሥራቅ አፍሪቃ ፖለቲካ ተንታኝ ነው።ሊንኩ አለላችሁ ለዝርዝሩ።
@ignanetachin
Thousands of Amhara killed in Ethiopia since state of emergency, AAA report alleges
2,592 civilians killed, 691 injured, across 16 zones and city administrations in Amhara Region, Addis Ababa, and other Amhara-inhabited areas
100
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.