cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Ethio con Tender

የግንባታ ጨረታዎችን የምታገኙበት ቻናል ነው። የቻናሉ ቤተሰብ ይሁኑ!

Show more
Advertising posts
4 096
Subscribers
+1424 hours
+377 days
+8530 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

በ57 ሚሊየን ዶላር እየታደሰ የሚገኘው የአፍሪካ አዳራሽ ሕንፃ በጥቅምት ለአገልግሎት ክፍት ይሆናል ተባለ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚገኘው የአፍሪካ አዳራሽ ሕንፃ እድሳት ስራ ተጠናቆ በጥቅምት ወር አጋማሽ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን ተገለጸ። በኮሚሽኑ የአፍሪካ አዳራሽ አስተዳደር ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ አንቶንዮ ሕንፃውን ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ባስጎበኙበት ወቅት እንደገለጹት፥ የእድሳት ስራው ሕንጻው ታሪካዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ ዘመኑን የዋጀ ገጽታ እንዲላበስ አስችሏል። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽኑን በአዲስ አበባ የተመሰረተው በፈረንጆቹ 1961 ሲሆን፥ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው የድርጅቱ ሕንፃ 62 ዓመታትን አስቆጥሯል። የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የቻርተር ፊርማን ጨምሮ በርካታ አፍሪካዊ ኩነቶች የተካሄዱበት ታሪካዊው ሕንፃ፥ ጥንታዊነቱን በጠበቀ መልኩ እድሳት ተደርጎለት በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል። ተመድ በተለያዩ ምክንያቶች ሕንፃውን ለማደስ እንደተነሳ የተገለፀ ሲሆን፥ በዋናነት ሕንፃው ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች ያሉት ሆኖ በቀጣይ ዓመታት አገልግሎት መስጠት እንዲችል ለማድረግ ያለመ ነው። በሕንፃው ውስጥ የነበሩ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን ወደ ተለዋጭ ቦታ የማዘዋወር ስራ ከተካሄደ በኋላ በሁለት ምዕራፎች የተከናወነው የሕንፃው የእድሳት ስራ በተለያዩ ካምፓኒዎች የተከናወነ ሲሆን፥ ዋናውን የእድሳት ስራ "አልክ" የተሰኘ የዱባይ ካምፓኒ ሰርቶታል። 57 ሚሊየን ዶላር የተመደበለት የሕንፃው እድሳት ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች የተሟሉለት ሲሆን፥ ከድርጅቱ ጋር የተያያዙ ታሪካዊ ክዋኔዎችና ቅርሶች የሚጎበኙበት የኤግዚቢሽን ማዕከል እንደተሰራለትም ተገልጿል። የሎሬት አፈወርቅ ተክሌ የስዕል ስራን ጨምሮ በርካታ ጥበባዊ ቅርሶች ያሉበት ሕንፃው በጥቅምት ወር አጋማሽ ሙሉ በሙሉ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናልም ተብሏል ። (ኤፍ ቢ ሲ)
Show all...
👍 1
🏗 የግንባታ ውል ሰነድ በግልጽ ማስቀመጥ ያለበት ነጥቦች:- የፕሮጀክቱን ዲዛይን እና ዝርዝሮች: ▶️የፕሮጀክት ባለድርሻ አካላትን ድርሻ፣ መብትና ግዴታ፣ ▶️የሚጠበቀውን የግንባታ ጥራት የሚገልጹ ትንታኔዎች፣ ▶️የፕሮጀክቱን ተጠባቂ የጊዜ ሰሌዳዎች፣ ▶️የፕሮጀክቱን ዋጋ እና አከፋፈል ሁኔታዎች፣ ▶️የደህንነት እና የጤና አጠባበቅ፣ መመሪያዎች፣ ▶️ፕሮጀክቱን የሚመለከቱ የሕግ ማእቀፎች ▶️የፕሮጀክቱ ባለድርሻ አካላትን ፊርማ እና ማኅተም ▶️ፕሮጀክቱ የሚፈልገውን የሰው ኃይል ብቃትና ብዛት ▶️ፕሮጀክቱ የሚፈልገው ማሺነሪ አይነትና ብዛት ▶️የእያንዳንዱን የሥራ አይነት ዝርዝርና የግንባታ ስነዘዴ ▶️የፕሮጀክቱን ባለድርሻ አካላት ዝርዝር መረጃ አንድ የግንባታ ውል ሰነድ እነዚህ ከላይ የተጠቀሱትን ዋና ዋና ጭብጥ ጉዳዮች በግልጽ እና በዝርዝር ማስቀመጥ ይኖርበታል። የተወሳሰበ፣ ያልተብራራ እና እርስ በእርሱ የሚጋጭ ሀሳብ ቢኖርበት ግን በሚኖረው የፍርድ ቤት ክርክር ባለድርሻ አካላትን በተናጠል አልያም በጋራ ኪሳራ ላይ ሊጥል ይችላል። ይህ ሁኔታ ደግሞ ፕሮጀክቱን በጤናማ ግንኝነት ለመፈጸም እክል ሊፈጥር ስለሚችል ለጥራት ችግር እና ለጊዜ ብክነት እንዲጋለጥ ያደርገዋል። 
Show all...
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ አዲስ ዘመን መስከረም 7 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ
Show all...
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ አዲስ ዘመን መስከረም 7 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ
Show all...
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ አዲስ ዘመን መስከረም 7 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ
Show all...
👍 1
INVITATION FOR RE-BID IFRB No. ECWCT/NCB/PW/009/2017 1. The Ethiopian Construction Works Corporation (ECWC) hereby invites registered eligible bidders for Procurement of Supply & Apply of Granite Paint and Related Works. 2. Interested Potential Bidders are required to present renewed relevant Trade License for the Ethiopian fiscal year, VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate and Online Supplier list Registration Certificate together with their offer. 3. Bidding document should be prepared in English language. 4. Interested Potential Bidders obtain a complete set of bidding document from the office of Procurement Department against payment of none refundable fee of Birr 400.00 upon presentation of Trade License renewed for the fiscal year. 5. This invitation of bid is open to all interested potential bidders regardless of their nationality and the bid evaluation and award shall be determined in accordance with the provision indicated in bidding document. 6.  The deadline for bid Submission shall be on September 25, 2024, at 4:30 Local time  7. Bid must be accompanied with a Bid Security of an amount of Birr 200,000.00 ETB (Two hundred thousand) in the form of certified cheque (CPO) or Bank guarantee. Bid Bond in the form of insurance bond or in any other form shall not be accepted. 8. Bids must be delivered or deposited in the Tender Box situated at the office of the Procurement Department on September 25, 2024, at 5:00 Local time in Ethiopian Construction Works Corporation Procurement Department conference room, in the presence of bidders and/or their representatives who choose to attend. 9. The Ethiopian Construction Works Corporation reserves its rights to reject any or all bids. 10. Bidders may get further information at the following address: Ethiopian Construction Works Corporation Address: - Gurd shola behind Athletics Federation Building In front of Andinet International school      Telephone No.01 18 55 30 81                                                                                              
Show all...
👍 1
INVITATION FOR RE-BID IFRB No. ECWCT/NCB/PW/009/2017 1. The Ethiopian Construction Works Corporation (ECWC) hereby invites registered eligible bidders for Procurement of Supply & Apply of Granite Paint and Related Works. 2. Interested Potential Bidders are required to present renewed relevant Trade License for the Ethiopian fiscal year, VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate and Online Supplier list Registration Certificate together with their offer. 3. Bidding document should be prepared in English language. 4. Interested Potential Bidders obtain a complete set of bidding document from the office of Procurement Department against payment of none refundable fee of Birr 400.00 upon presentation of Trade License renewed for the fiscal year. 5. This invitation of bid is open to all interested potential bidders regardless of their nationality and the bid evaluation and award shall be determined in accordance with the provision indicated in bidding document. 6.  The deadline for bid Submission shall be on September 25, 2024, at 4:30 Local time  7. Bid must be accompanied with a Bid Security of an amount of Birr 200,000.00 ETB (Two hundred thousand) in the form of certified cheque (CPO) or Bank guarantee. Bid Bond in the form of insurance bond or in any other form shall not be accepted. 8. Bids must be delivered or deposited in the Tender Box situated at the office of the Procurement Department on September 25, 2024, at 5:00 Local time in Ethiopian Construction Works Corporation Procurement Department conference room, in the presence of bidders and/or their representatives who choose to attend. 9. The Ethiopian Construction Works Corporation reserves its rights to reject any or all bids. 10. Bidders may get further information at the following address: Ethiopian Construction Works Corporation Address: - Gurd shola behind Athletics Federation Building In front of Andinet International school                                     Telephone No.01 18 55 30 81                                                                     Procurement Dep.2, Team-1          Telegram Channel-ECWC.BI
Show all...
Show all...
ኢትዮ - ኮን ሬድዮ ፕሮግራም

በግንባታው ዘርፍ ላይ ትኩረት የሚያደርግ ሳምንታዊ የባለሙያዎች ፕሮግራም የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ከአሀዱ ሬድዮ 94.3 ትብብር ዘወትር ሰኞ ምሽት ከ2፡30-3፡30 ሰዓት የሚተላለፍ ሳምንታዊ ፕሮግራም ነው።

👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
👉 የዛሬ ምሽት መስከረም 6 ቀን 2017 ዓ.ም ኢትዮ ኮን ሳምንታዊ ፕሮግራም 🚧የሬድዮ ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን በመንቀስ የመፍትሄ አቅጣጫ የሚጠቀሙ ፕሮግራሞችን እንዲሁም የተለያዩ የኮንስትራክሽን ባለሙያዎችን በመጋበዝ ዘርፉ ላይ ያላቸውን የሙያ ክህሎታቸውንና ልምዳቸውን የሚያካፍሉበት ሳምንታዊ የሬድዮ ፕሮግራም ነው፡፡ 📷በዛሬ ፕሮግራማችን፡- 👷የእንግዳ ሰዓት - የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር የቦርድ አመራሮች ጋር ቆይታ እናደርጋለን፡፡ እንግዶቻችን በምናደርገው ቆይታ....... - የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር በ2016 ዓ.ም ምን ምን ስራዎችን አከናወነ? በ2016 የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪው እንዴት አለፈ? እነዚህንና ሌሎችንም ጥያቄዎችን እያነሳን ቆይታ የምናደርግ ይሆናል፡፡  ✍️📞☎️የምታነሱት ሀሳብ አስተያየትና ጥያቄ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ በዚሁ በቴሌግራም ገፃችን ላይ አድርሱን፡፡ 🥍📻🕰 ምርጫችሁ አድርጋችሁ ምሽት ከ2፡30 — 3፡30 ሰዓት በአሀዱ ሬድዮ 94.3 ላይ በቀጥታ ስርጭት ፕሮግራሞቻችንን ትከታተሉ ዘንድ ከወዲሁ በአክብሮት እጋብዛለሁ፡፡                            መልካም ምሽት!
Show all...
👍 2
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.