cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

كوني مفتاح للخير وكوني مغلاق للشر የመልካም ነገሮች መክፈቻ ሁኚ የመጥፎ ነገሮች መዝጊያ ሁኚ

https://t.me/MENHAJSEIEFlYA ለአስተያየትና ለሐሳበዎ በ @mased_20016bot ያድርሱ!

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
666
المشتركون
-124 ساعات
-27 أيام
-2630 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

02:08
Video unavailableShow in Telegram
https://t.me/+zHpnhSfmEbJlMjI8 1000066718666 ⏩ ያሲን ሙሀመድ ስልክ ቀጥር ⏩0967641540 ይህ የምታዩት ወንድማችን ጀማል ሙሀመድ ይባላል የሚኖረው ወረባቦ ወረዳ ቀበሌ 03 ነው እናም እሄ የምታዩት ልጅ በጣም ጤነኛ ሰርቶ የሚኖር ነበር ግን የሰው መጨረሻው አይታወቅምና እንድህ ሆኗል እናም ሰበብ ሁናችሁ አትርፉት እህት ወንድሞች አድድድድድድድድድ በማድረግና ሸር በማድረግ ያላችሁ 5 ,10 ሳትሉ በመደገፍ በዱኣም አግዙት
إظهار الكل...
43.53 MB
1000066718666 ⏩ ያሲን ሙሀመድ ስልክ ቀጥር ⏩0967641540 ይህ የምታዩት ወንድማችን ጀማል ሙሀመድ ይባላል የሚኖረው ወረባቦ ወረዳ ቀበሌ 03 ልዩ መንደር ሱካየ የሚባል አካባቢ ነው እናም እሄ የምታዩት ልጅ በጣም ጤነኛ ሰርቶ የሚኖር ነበር ግን የሰው መጨረሻው አይታወቅምና እንድህ ሆኗል አላህ ጅማሬያችንን እንዳሳመረልን መጨረሻችንንም ያሳምርልን ለአላህ ስትሉ እርዱት ሸር በማድረግም ተባበሩን https://chat.whatsapp.com/BkTBsboMh0vKDkYTS4JuAs وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ በበጎ ነገርና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ [ሱረቱ አል-ማኢዳህ - 2]
إظهار الكل...
ወድማችንን እንታደገው

WhatsApp Group Invite

የ “ዘመን መለወጫ” ኮተቶች ~ ኢትዮጵያ በምትከተለው ክርስቲያናዊው የዘመን አቆጣጠር መሰረት አዲስ አመት ሊገባ የያዝነው አመት እየተጠናቀቀ ነው። ታዲያ ይህን ክስተት ተከትሎ የሚፈፀሙ ከሃይማኖትችን ጋር የማይሄዱ በርካታ ጥፋቶች አሉ። ከነዚህም ውስጥ 1. ቀዳሚው ድግምትና ጥንቆላ ነው፡፡ በሃገራችን የተለያዩ አካባቢዎች ነሀሴ ሊጠናቀቅ ሲል በየጠንቋዩ ቤት የሚልከሰከሱት እጅግ ብዙ ናቸው። ከዚያም አምስቱ ወይም ስድስቱ የጳጉሜ ቀናት መንገዶች በድግምት ስራዎች ይሞላሉ። በነዚህ ቀናት ማልዶ የወጣ ሰው እንዲራመዳቸው ታስቦ በጎረቤት መተላለፊያ እና ህዝብ በሚያዘወትራቸው መንገዶች ላይ ፍየሎች፣ ዶሮዎች፣ ድመቶች፣ ጥንቸሎች ወዘተ ታርደው ይጣላሉ። በደም የተነከሩ ሳንቲሞች፣ ብሮች፣ ጌጣ-ጌጦች፣ የተለያዩ ቁሳቁሶች እዚህም እዚያም ወድቀው ይታያሉ። ጥንቆላና ድግምት:- * ከኢስላም የሚያስወጡ ከባባድ ወንጀሎች ናቸው፡፡ وَاتَّبَعُوا مَا تَتْلُو الشَّيَاطِينُ عَلَى مُلْكِ سُلَيْمَانَ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَانُ وَلَكِنَّ الشَّيَاطِينَ كَفَرُوا يُعَلِّمُونَ النَّاسَ السِّحْرَ “በሱለይማን ዘመነ-መንግስት ሸይጧኖች የሚያነቡትንም (ድግምት) ተከተሉ። ሱለይማን ግን አልካደም (ድግምተኛ አልነበረምና።) ግና ሸይጧኖች ሰዎችን ድግምት የሚያስተምሩ ሲሆኑ ካዱ።” [በቀራህ፡ 102] ነብዩም ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- {ጠንቋይ ዘንድ ሄዶ በሚናገረው ያመነ፣ በሙሐመድ ላይ በወረደው ክዷል።} [አሶሒሐህ፡ 3387] * ደጋሚዎችና ከነሱ ዘንድ የሚመላለሱ ሰዎች መቼም ቢሆን ስኬት የላቸውም። ጌታችን እንዲህ ይላል፡- “ድግምተኛም በመጣበት ስፍራ ሁሉ አይቀናውም።” [ጦሃ፡ 69] * ደጋሚዎች የሰዎችን ገንዘብ በማታለል የሚበዘብዙ መዥገሮች ናቸው። ገንዘቡን ለነሱ የሚሰጥ አካልም አላህ ፊት ተጠያቂ ነው። ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- {የኣደም ልጅ በቂያማህ ቀን አምስት ነገሮችን ሳይጠየቅ እግሮቹ አይንቀሳቀሱም። እድሜውን በምን እንዳጠፋው፤ ወጣትነቱን በምን እንደጨረሰው፤ ገንዘቡን ከየት እንዳመጣው፤ እንዲሁም በምን እንዳወጣው፤ ባወቀው ምን እንደሰራ።} [አሶሒሐህ፡ 946] * ደጋሚዎች የነገር ቋቶች የማህበራዊ ህይወት ጠንቆች ናቸው። የተቸገረ ደንበኛቸው መፍተሄ ፈልጎ ሲመጣባቸው በብዛት የችግሩ መንስኤ የሆነው ወይ ጎረቤቱ፣ ወይ ዘመዱ ወይ ደግሞ የቤተሰቡ አባል እንደሆነ በመጠቆም ሰዎች ውስጣቸው እንዲሻክር አለመተማመን እንዲነግስ ያደርጋሉ። በድግምቶቹ ምክንያት የጤና መጓደል፣ የትዳር መፍረስ፣ የዝምድና መቆራረጥ፣ የጎረቤቶች በጎሪጥ መተያየት አልፎም ደም የሚያቃባ ግጭት እንዲከሰት ሁሉ ሰበብ ሊሆኑ ይችላሉ። * ጠንቋይና ደጋሚ ዘንድ የሚሄድ ሰው የተነገረውን ባያምን እንኳን ከባድ ቅጣት ይከተለዋል። ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፡- {ጠንቋይ ዘንድ ሄዶ ስለሆነ ነገር የጠየቀው የአርባ ቀን ሶላቱ ተቀባይነት የለውም።} [ሙስሊም፡ 5957] 2. ሌላው በ “ዘመን መለወጫ” አካባቢ የሚፈፀመው ጥፋት በአንዳንድ አካባቢ ያለው ጳጉሜን ተከትሎ ለዱዓህ መሰባሰብ ነው። እነዚህ አካላት የጳጉሜ ዱዓህ “መቅቡል ነው” (ተቀባይነት ያለው ነው) በማለት ነው ወቅቱን በዱዓእ የሚያሳልፏት። በጣም የሚገርመው ለዱዓህ የሚጥጠሩት እስልምናን ያውቃሉ ሰዎችን ያስተምራሉ የሚባሉት ሰዎች መሆናቸው ነው። ነብዩ ﷺ “አላህ እውቀትን ከባሪያዎቹ መንጠቅን አይነጥቅም። ይልቁንም ዑለማዎችን በመውሰድ (በመግደል) እውቀትን ይወስዳል። ከዚያም ዓሊም እስከማይቀር ድረስ። በዚያኔ ሰዎች መሀይማንን መሪዎች አድርገው ይይዛሉ። ሲጠየቁም ያለ እውቀት ፈትዋ ይሰጣሉ። በዚህም ይጠማሉ፣ ያጠማሉም” ማለታቸው ምንኛ የሚደንቅ ሐቅ ነው?! ዲን ያስተምራሉ ተብለው የሚታሰቡት አካላት ክርስቲያናዊ አቆጣጠርን መሰረት ያደረገ ዒባዳህ እየፈፀሙ ሰዎችን ወደ ጥፋት ሲወስዱ በገሃድ ይታያሉ። 3. ሌላኛው የ “ዘመን መለወጫን” ተከትሎ የሚፈፀመው ጥፋት መስከረም አንድን ወይም እንቁጣጣሽን ማክበር ነው። አቆጣጠሩ ሀገራዊ እንጂ እምነታዊ መሰረት እንደሌለው ሊያሳምኑ በከንቱ የሚዳክሩ ሰዎች አሉ። ነገሩ ሲበዛ ግልፅ ከመሆኑ ጋር በዚህ ላይ የሚሸወድ መኖሩ እጅጉን የሚደንቅ ነው። ብቻ ለማንም እንደማይሰወር ባስብም ለማስታወስ ያክል:- * አቆጣጠሩ ወደ ሀገር ውስጥ የገባው በሚሲዮናውያን መሆኑ፣ * አመቱ ሲፃፍ መጨረሻ ላይ “ዓመተ ምህረት” መባሉ፣ * የነብዩ ዒሳን (ሰላም በሳቸው ላይ ይስፈንና) መወለድ መሰረት ያደረገ እንደሆነ መሞገታቸው * እንዲሁም ይበልጥ ለማረጋገጥ የ “ዘመን መለወጫ” ወቅት ላይ ለምሳሌ “እንኳን ከዘመነ ማቲዎስ ወደ ዘመነ ማርቆስ፣ ከዘመነ ሉቃስ ወደ ዘመነ ዮሐንስ፣ ... አደረሳችሁ” ማለታቸው አቆጣጠሩና በአሉ ሃይማኖታዊ መሆናቸውን አጉልተው የሚያሳዩ ነጥቦች ናቸው፡፡ ይህንን ስንል የሚደብራቸው ክርስቲያኖች አሉ። እኛኮ ዒድን አብራችሁን ካላከበራችሁ አላልንም። ሰው እንዴት የኔን እምነት ካልተከተላችሁ ብሎ ሌሎችን በአክራሪነት ይፈርጃል?! የእምነታችንን ጉዳይ ለኛ ብትተውልን። እምነታችን ሌሎች ህዝቦች በሚልለዩባቸው እምነቶች፣ ባህሎችና ልማዶች መመሳሰልን አይፈቅድም። ነብያችን ﷺ “በሰዎች የተመሳሰለ ከነሱው ነው” ብለዋል። = (ኢብኑ ሙነወር፣ ነሐሴ 26/2007) የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
«ኒቃብ ለብሳ መጥፎ የምትሠራ አውቃለሁ!» ካሉህ፤ «ሙናፊቅ ሆኖ ከነብዩ ﷺ ጀርባ ሶፈ-ል-አወል (የመጀመሪያው ሶፍ ላይ) የሚሰግድ ሰው አውቃለሁ!» በላቸው። ኒቃብ ስለለበሰች ወይም ፂሙን ስላሳደገ ብቻ ፍፁም እንዲሆኑ መጠበቅ አላዋቂነት ነው። منقول
إظهار الكل...
«አፋቃሪው ወንድ ነው ሴት!?» ➊إذا بكت المرأة على رجل فإنها تحبه من قلبها አንድት ሴት በወንድ ላይ ካለቀሰች ከልቧ ትወደዋለች። لكن إذا بكى الرجل على المرأة فلن تجد على وجه الأرض رجلا يحبها مثله ነገር ግን ወንድ ልጅ ለሴት ልጅ ካለቀሰ በምድር ላይ እንደሱ የሚወዳት የለም ማለት ነው። http://t.me/nuredinal_arebi
إظهار الكل...
شـبـاب السـلــفـــيـــيــن

#ሰለፍያ_ቀጥተኛ_የሀቅ_መንገድ_ብሎም_አይነኬ_ፅኑ_ተራራ_ነው ለአስተያዬትና እርማት

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ እህት ወንድሞች ሁላችንም ለ አላህ ብለን ወንዲማችንን ካለበት ጭንቅ እናውጣው  እናገዘው የታገተው ከብቶች እያገደ ባለበት ሁኔትታ ነው ከአሏህ በታች ሠበብ ሁኑን የሱና ወንዲማችን ፈንታው  ይማም ታገቶ ቤተሠብ በጣም ጭንቅ ላይ ናቸው ያገቱተም ሸኔ ናቸው እናም ቤተሠብን የጠየቁት. ከንዘብ በጣም ከባድ ነው ሀቂቃ 500,000 ሺብር ነው የጠየቁት ይህንን ገንዘብ አሞልታችሁ ካላመጣችሁ መጥፎ ነገር እደሚደረጉት ነው የነገሯቸው  ቤተሰብ በጣም ጭንቅ ላይ ናቸው በአሁን ሥአት ይህን ያክል ገንዘብ ማገኘት እንዲህ በቀላሉ ከባድ ነው አሁን ላይ   እጂቸው ላይ ያለው በቤተሰቦቹ  ያላቸውን ነገር ሽጠው የሚርሶቸዉንም በሮች ሽጠዎ 135,000ሺብር ብቻ ነው   በእጃቸው ላይ ያለው እናም ለአሏህ በለን ይህን ወንዲማችንን እንተባበረው ለበለጠ መረጂ 📲በ ስልክ ቁጥሮ ደውሎም ማገኘት የሚፈልግ‎ ➘➘➘➘➘➘➘የእሱ እህት ናት መጠየቅ ትችላላችሁ 00251986102034‎ አካውንት⇉ 1000476596851 👤መዲና ይማም በገንዘብ መርዳት ያልቻለ፤መልዕክቱን ሼር በማድረግ እነገዛችው የዌትሳቭ ሊንክ➘➘➘➘➘➘➘➘ https://chat.whatsapp.com/KI170AfOnFeB82KfBsyCFL https://t.me/+-qee5Nj_Wk80MzI8 ቴሌግራም ሊክ
إظهار الكل...
የእህታችን መዲና ወንዲም ፈንታ ይማም ታገቶ ባችው ነው እናም እሱን ለማገዝ የተከፈተጉረፕ ነው እናም ባላችሁ አቀም እገዙን የሊላችሁ በዱአ ያላችሁ በገዘባች

WhatsApp Group Invite

Photo unavailableShow in Telegram
ሸርርር አድርጉ'ማ ባረከሏሁ ፊኩም ስልክ ቁጥር፦ 0555919659. ሁሴን አደም 0582743178 ዓኢሻህ አሕመድ አሰሪዎቿ ከቤት ወጥታለች አሉ ነገር ግን ስልኳም ሁሉም ጓዟ ከእነሱ ጋር ነው ሲጠየቁ የተለያየ ቃል ነው የሚናገሩት ሲፈልጉ ስትወድቅ አይተናታል ይላሉ ሲፈልጉ ገጠር ይዘናት ሂደን ጠፋች ይላሉ በህይወት ካለች ከቤተሰብ ጋር እናገናኛት የምትሰራው ሪያድ ነሲብ ነበር አላህ በራህመቱ ይጠብቅሽ እህቴ! =
إظهار الكل...
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.